አንዱ የውጭ ጋዜጠኛ ፕ/ር ብርሃኑን እንዲህ ብሎ ይጠይቃል:- ጋዜጠኛ፦ "አሜሪካም አውሮፓም ይሄ ምርጫ ነጻ አይደለም ብለዋል፣ እናንተ እንዴት ተቀበላችሁት?" እርሶ በዚህ ላይ ምን ይላሉ? ፕ/ር ብርሃኑ: "ምርጫን የምናካሄደው ለEU ብለን አይደለም። ለአሜሪካም ብለን አይደለም። ለራሳችን ነው። ምርጫውን ሀገር በቀል የሲቪክ ተቋማትና ሌሎች ታዛቢዎች በመታዘብ ላይ ይገኛሉ።" በማለት የእነሱ

Comments

Popular posts from this blog

ሰበር ዜና