#ምርጫ2013
ኢትዮጵያ 6ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ማካሄድ ጀመረች።
ዛሬ ምርጫ በሚካሄድባቸውን የምርጫ ጣቢያዎች ከማለዳው 12:00 ጀምሮ የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ጀምሯል።
ከተለያዩ ከተሞች የወጡ ፎቶዎችን መመልከት እንደቻልነው ፥ ህዝቡ በለሊት ተነስቶ ድምፁን ለመስጠት ሰልፍ ይዟል።
ወደ በኃላ ምርጫውን ተንቀሳቅሰው ለመመልከት ፍቃድ ያገኙ የቲክቫህ አባላት በየምርጫ ጣብያው በመገኘት ያለውን ሁኔታ በቀጥታ በVoice Chat በቀጥታ ያሳውቃሉ።
Photo Credit : AAPS
@tikvahethiopia
ሰበር ዜና
ሰ በር ዜና❗❗ በራያና ወፍላ ትንኮሳ ያደረገው ርዝራዡ የህወሓት ጁንታ ታጣቂ በአማራ ልዩ ሀይል ሙሉ በሙሉ ተደመሰሰ! ትንኮሳ ፈጽመህ ስትደመሰስ ስላማዊ ሰው ሞተ ብለህ እየዬ አይሰራም:: ጁንታው በአሁን ሰአት አንድ ክላሽ ለ5 አስታጥቆ የሚልካቸው ምስኪን የትግራይ ወጣቶች ያለ ትግራይ ልዩ ሀይል ልብስና የመከላክያ ልብሶችን ያለበሱ መሆናቸው ይታወቃል እነዚህን ድምሰሳዎች ህወሓት ለፕሮፓጋንዳ ሰላማዊ ሰዎች አለቁ በማለት እየተጠቀመበት ይገኛል:: ይው ህወሓት በታርኳ በዚህ የተካነች እንደሆነች የአደባባይ ሚስጥር ነው::
Comments
Post a Comment